Search results for - gondar

  • ብሉናይል ሪዞርት ሆቴሎች ኃ.የተ.የግ.ማ

    ሆቴላችን የእርስዎን እንግዶች በተደጋጋሚ ጊዜ እና ሰዓት እንዲመለሱ ማበረታታት, በተቻለ መጠን ምቾት መቆየት የላቀ ጥረት ያደርጋል

    058 222 2206 http://www.bluenileresorthotels.com/
  • CAPPER WALYA IN HOTEL

    Hotels

    058 112 0314
  • ክላሲክ ሆቴል

    Hotels

    አነስተኛ ሆቴል ከሬስቶራንት ጋር፡፡ በምስራቃዊ የአዲስ አበባ ክፍል የሚገኝ፡፡ በጥሩ ሁኔታ ላይ የሚገኙና በጥሩ ሁኔታ የተጌጡ ክፍሎች፡፡ ሆቴላችን በስሩ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ባንኮችና ሱፐር ማርኬቶች ይገኛሉ፡፡

    011 661 3598
  • CROWN PENSION

    Pension

    058 111 4788
  • ዳንጊላ ኦይል ሊቢያ ነ/ማ/አ/መ/ጣ

    Gas

    058 220 0004
  • DASHEN BREWERY

    Breweries

    058 114 0417
  • DASHIN BANK GONDER BRANCH

    Bands

    058 111 6000
  • የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር

    የትናንቷ መንቆረር የአሁኗ ደብረ ማርቆስ የተቆረቆረችው ከዛሬ 163 ዓመት በፊት በደጃዝማች ተድላ ጓሉዘመነ መንግስት በ1845 ዓ.ም ነበር፡፡ ንጉስ ተ/ሃይማኖት በ1872 ዓ.ም ጥር ወር ከነገሱ ከሁለት አመት በኋላ በ1874 ዓ.ም የደብረ ማርቆስ ቤተክርስቲያን ሲተከል ይፋ የሆነው የደብረ ማርቆስ መጠሪያነት በንጉሱም ሆነ በደርግ ዘመነ መንግስት የቀጠለ ሲሆን በተለይ የቀበሌ አስተዳደሮች ባልተቋቋሙበት በጥንቱ ጊዜ ሰፈሮች የየራሳቸው መጠሪያ እንደነበራቸው የከተማዋ የእድሜ ባለፀጋዎች ይናገራሉ፡፡ በዚያን ዘመን የነበረው የከተማዋ ስሪት /አስተዳደር/ ዘውዳዊ ስርዓትን የተከተለ በመሆኑ ለደጃዝማች፣ ለፊታውራሪና ለሌሎችም ሹማምንቶች እና መኳንንቶች ማህበራዊ አገልግሎት የሚያቀርቡ ሰዎች በከተማው ውስጥ የየራሳቸው መንደርና ሰፈር ተሰጥቷቸው ነበር፡፡ የሰፈር ስያማዎችም በመቅቱ የነበረውን አጠቃላይ ማህበራዊ አገልግሎት መሰረት በማድረግ የተሰጣቸው ነበር፡፡ በንጉሱ ዘመን የጐጃም ጠቅላይ ግዛት ዋና ከተማ በመሆን ያገለገለችው ደብረ ማርቆስ “ካህን ሰፈር” “ፈረስ ቤት” “ቅሬ ሰፈር” ነጋሪት መች ሰፈር” “ሠፊ ሰፈር” “ተልባ ሰፈር” “ደመራ ሰፈር” “ሀይሉ ገበያ/ማክሰኝን ሰፈር” “ግምጃ ቤት” ና “ባሶ በር” አብማና ድብዛ የሚባሉ የመንደር መጠሪያ ስያሜዎች የነበሯት ሲሆን አሁን ከተማዋ በ7 ቀበሌ አስተዳደሮች የተዋቀረች ከመሆኗ ጋር ተያይዞ በፊት የነበሩ የሰፈር ስያሜዎች ከጥቂቶቹ በቀር ብዙዎችን ስያሜዎች የከተማው ህብረተሰብ በተለይም የአሁኑ ትውልድ ሲጠቀምባቸው አይታይም፡፡

    058 771 4141