ኡኬ ከተማ አስተዳደር
ራዕይ ከተማችን እስከ 2012 ዓ/ም በመሠረተ ልማት የተሟላች እንዲትሆንና የንግድ ማዕከልና የቱሪዠም መደረሻ ማድረግ ነው ተልዕኮ በየትኛውም አቅጣጫ መልካም አስተዳደር ለመስፋንና የፈጠንና መሠራተ ልማቶችን ተግባራዊ ማድራግ ኡኬ ከተማ አስተዳደር በ1999 ተመስርቶ በ2/11/1999 ህጋዊ ሰውነት ያገኘች ናት፡፡ የኡኬ ከተማ አስተዳደር በኦሮሚያ ክልል በቀንድ ከብቶች ገበያ በሁለተኛ ደረጀ ላይ ትገኛለች፡፡