በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ መንግስት የካፋ ዞን እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት መምሪያ
የካፋ ዞን እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት መምሪያ በዞኑ ያለውን ምቹ ተፈጥሮአዊ ሁኔታ እና ታታሪውን የካፋ ሕዝብ በመጠቀም ሕብረተሠቡን ወደ ተሻለ የልማት ጎዳና እና የኑሮ ደረጃ ለማድረስ ጠንክሮ እየሠራ የሚገኝ መምሪያ ነው::
የካፋ ዞን እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት መምሪያ በዞኑ ያለውን ምቹ ተፈጥሮአዊ ሁኔታ እና ታታሪውን የካፋ ሕዝብ በመጠቀም ሕብረተሠቡን ወደ ተሻለ የልማት ጎዳና እና የኑሮ ደረጃ ለማድረስ ጠንክሮ እየሠራ የሚገኝ መምሪያ ነው::
በክልሉ ፍትህ እንዲሰፍን፣ የመንግስትና የህዝብ ጥቅሞች እንዲጠበቁ፣ በህገ-መንግስቱ ላይ የተደነገጉ ሰብዓዊና ዲሞክረሲያዊ መብቶች እንዲከበሩ ለማስቻል የህብረተሰቡን ንቃተ ህግ በማሳደግ ወንጀል ፈፃሚዎች ለህግ እንዲቀርቡና ለፈፀሙት ጥፋት በህግ እንዲጠየቁ በማድረግ እንዲሁም የህብረተሰቡንና የተቋማትን የመደራጀት መብት በማረጋገጥ የመሪነት ሚና በመጫወት የህግ የበላይነትና መልካም አስተዳደርን የማስፈን ከፍተኛ ኃላፊነት የተጣለበት ተቋም ነዉ፡፡
Wolaita Sodo University (WSU) is one of the second generation public higher institutions in Ethiopia, located in Wolaita Sodo town, 315 km away from Addis Ababa via Butajira-Alaba to Wolaita Sodo. Its foundation was laid in the current location on March 24, 2007 G.C. The university commenced teaching and learning process enrolling its first batch of 801 (609 male & 192 female) students in four faculties and 16 departments.