አማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት
ራዕይ ራዕይያችን በአገራችን የልማታዊ ዴሞክራሲ የፖለቲካ ኢኮኖሚ ስርዓት ግንባታ የአመለካከት አንድነት እንዲመጣ በ2012 ቀዳሚና ተአማኒ የመረጃ ምንጭ እንሆናለን ፡፡ የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ተልዕኮ በመንግስትና በሕብረተሰቡ መካከል ቀልጣፋና ለውጥ አምጪ የመረጃ አቅርቦትን በመፍጠር ብሄራዊ መግባታና የአስተሳሰብ ልዕልና ወደ ላቀ ደረጃ እንዲሸጋገር ገንቢ ሚና መጫወት ነው ፡፡ እሴቶች ሀ. ሙያዊ መርህን ማክበር ለ. ሕዝባዊ ወገንተኝነት ሐ. ጥበባዊ ፈጠራ መ. በጋራ መስራት