Search results for - bahirdar
-
-
-
-
-
-
-
አማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም /አ.ማ/
P.O.Box 417አማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም/አብቁተ/ ድሀ በመሆናቸውና ገጠር በመኖራቸው የፋይናንስ አገልግሎት ተነፍጓቸው ለቆዩ የመስራት አቅምና ፍላጎት ላላቸው ዜጎቸ አገልግሎቱን ለመስጠት በ1988 ዓ.ም በቀድሞው የኢትዮጵያ እርዳታ ድርጅት /ERO/ በዛሬው አማራ መልሶ መቋቋምና ልማት ድርጅት (አ.መ.ል.ድ) ስር እንደ አንድ የስራ ክፍል ተዋቀረ፡፡ ሚያዚያ 1989 አማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም /አብቁተ/ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ራሱን የቻለ አነስተኛ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ሆኖ በብሔራዊ ባንክ ተመዘገበ፡፡
-
-
አማራ የዲዛይንና ቁጥጥር ሥራዎች ድርጅት
Governmental Organizations
አላማችን ወቅታዊ እና ምክንያታዊ ከሆና ወጪ ጋር ደረጃውን የጠበቀ የምክር አገልግሎት ለማቅረብ፣ ነው
-
አማራ አቀፍ ልማት ማህበር
ADA ተልዕኮ ዘላቂ ማህበረሰብ ውስጥ በማስተባበር ጤና, ትምህርት, የሥራ ስምሪት ፍጥረት አካባቢዎች ውስጥ በአማራ ክልል ህዝብ የልማት ጥረት ጥቅም ለማፋጠን ሰዎች, ከአባላት, እና ደጋፊዎቹ አቅም በማስተባበር, እና ሌሎች ላይ ነው ተሳትፎ.