Search results for - axum

  • የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን

    የሥነ ምግባር እና የጸረ ሙስና ትምህርት ማስፋፋት በማድረግ ተፈላጊውን የልማት ፕሮጀክቶች ላይ መሆኑን የክልሉ ሀብቶች ለማረጋገጥ; , የክልል መስሪያ ቤቶችና የልማት ድርጅቶች ውስጥ የአሰራር ልማዶች በመመርመር

    034 441 7662
  • Tigrai Development Association

    469

    ትግራይ ልማት ማህበር - 1

    034 440 0999
  • ትግራይ ግብርና እና ገጠር ልማት ቢሮ

    ከፍተኛ የተለያየ, ዘመናዊ, እየተባባሰ, በንግድ ላይ ሊቆይ የሚችል ወደ ያለንን የግብርና ዘርፍ ሽግግር እና 2017 ዓ.ም በ ተወዳዳሪ ምርት አካል የምግብ ዋስትና ሆነ ሥነ ምሕዳራዊ ዘላቂነት አካባቢ በማረጋገጥ ላይ ሳለ.

    034 4400 005
  • በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ

    P.O. Box 1938

    Tigrai National Regional State Science and Technology Bureau has five directorates: Capacity Building and Cooperation, Intellectual Property, Radiation Protection and Calibration, Research and Development, Science and Technology Information Center.

    034 441 7826 www.bost.gov.et
  • በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥቃቅንና ኣነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ

    P.O.Box 1902

    ለዘርፉ ልዩ ትኩረት በመስጠት ፈፃሚ ኣካላት የድጋፍ ዘዴዎች በማስተባበር የተቀናጀና የተደራጀ ድጋፍ ለዘርፉ ልማት የሚሰጥ ለተግበራዊነታቸውም እንዲከታተል ማድረግ፣ የኣገር ውስጥና የውጭ ኣገር የገበያ ትስስር በማጥናትና የዘርፉ ችግር በመለየት የችግሮች መፍትሄ በማገዝ የተገኙ ተሞክሮዎች መቀመርና ማስፋፋት፣ የጥ.አ.ን.ት ኢንተርፕራይዞችን ግልፅ በሆነ ኣሰራር ስርዓት በመቅረፅ የመስሪያና መሸጫ ፣ ብድርና ቁጠባ ፣ ስልጠና ፣ ኢ/ኤ አገልግሎት ፣ ቴክኖሎጂ ፣ ችግሮችን እየተከታተሉ በመፍታትና በመደገፍ ዓቅም እንዲፈጥሩ ዘርፉ ቀጣይነት ባለው መንገድ እንዲስፋፉ ማድረግ ነው።

    034 440 1238
  • በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የከተማ ልማት፣ንግድና ኢንዱሰትሪ ቢሮ

    P.O.Box 46/406

    ተልዕኮ በከተሞች የልማት ሰራዊት መገንባት ፣ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ማጠናከር፣ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ፣ንግድና ኢንቨስትምንት ማስፋፋት ፣ፍትሐዊ የመሬት አስተዳደር ማረጋገጥ፣አገልግሎትና መሰረተ ልማት በጥራትና በመጠን ማስፋፋት፣የተስተካከለና ዘላቂ ከትመት ማረጋገጥ፣ከተሞቻችን በሚመጣዊ መዋቅራዊ ለውጥ የመሪነት ሚናቸውን እንዲወጡ ማድረግ ራዕይ በ2017 ከተሞቻችን ዲሞክራሲና መልካም አስተዳደር የተረጋገጠላቸው፣ለነዋሪዎቻቸው ምቹ፣ የኢንዱስትሪ ማዕከልና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ከተሞች ሆነው ማየት የጋራ ዕሴቶች • ድህነትና ኪራይ ሰብሳቢነት እንጠየፋለን • ሕዝባዊነትና አገልጋይነትን እንላበሳለን • ተቋማዊ ዲሞክራሲያዊና ልማታዊ ስርዓታችን እናጠናክራለን • ለተሳትፎ ከፍተኛ ክብር እንሰጣለን • ወዳጅነት፣አገልጋይነትና ተወዳዳሪነት እናምናለን • እየሰራን እንማራለን እየተማርን እንሰራለን • ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በማጠናከር ዕድገታችን እንደሚፋጠን እናምናለን

    034 441 5957
  • የትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን፣ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ

    P.O.Box 225
    Governmental Organizations

    የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ለአገራዊ እድገት ያለው ፋይዳ የማይተካ መሆኑን በመገንዘብ ለሴክተሩ ልዩ ትኩረት በመስጠት ከፍተኛ በጀት እየመደበ ሰፋፊ ስራዎች እየሰራ ይገኛል፡፡ በዚህ መሰረት ባለፉት ሰባት ዓመታት የአርሶ ኣደሩና የከተማው ህብረተሰብ አስተሳሰብና ጤና በማጎልበት ምርታማነቱን የሚያሳድጉ የተለያዩ ማህበረ ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት የሚሰጡና ለሁሉም ተደራሽ የሆኑ ሰፋፊ የመሰረተ ልማት ስራዎች በገጠርም ሆነ በከተማ ተገንብተው አገልግሎት መስጠት በመጀመራችው እናቶች በጤና ተቋሞች የሚወልዱበት፣አርሶ አደሮች እንደ ምርጥ ዘር፣ ማዳበርያና ሌሎች የእርሻ ግብአቶችና ቴክኖሎጂዎች በጊዜና በቀላሉ የሚያገኙበት፣ ያመረቱት ምርት በሃገርና በአለም ገበያ ቀርቦ ተወዳዳሪ በመሆን በተሻለ ዋጋ እንዲሸጥና ኢኮኖሚያዊ ኣቅማቸው በማጎልበት ወደ ኢንዳስትሪ መር ለሚደረገው ሽግግር የራሳቸው ሚና እንዲወጡ እያደረገ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ዘመናዊ የትራንስፖርት አገልግሎት የተቀዳጀ ኢኮኖሚ፣ በገበያ ተወዳዳሪ የሆነ ብቃት ያለው አንድ ፖለቲካዊ ማህበራዊ በመፍጠር ህብረተሰባችን ደረጃውን የጠበቀ የትራንስፖት አገልግሎት በማግኘት ከቦታ ቦታ የሚነቀሳቀስበት፣ የግልና የወል ፍላጎቱን የሚያሟላበት ሁኔታ ለመፍጠር መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራበት መጥቷል፡፡ በዚህ መሰረት የመንገድ መሰረተ-ልማት ስራዎች ብምናይበት ጊዜ በክልሉ በ1984 ዓ/ም ከነበረው 906 ኪ.ሜ. ደረጃውን ያልጠበቀ መንገድ በአሁኑ ጊዜ በፌደራል መንግስት፣ በመንገድ ስራዎች ኢንተርፕራይዝና በገጠር መንገድ ተደራሽነት ፕሮግራም (URRAP) በተሰሩ ስራዎች በአሁኑ ጊዜ የክልሉ የመንገድ ሽፋን 6,452.66 ኪ.ሜ. ደርሷል፡፡ከዚሁ 2,157 ኪ.ሜ. የአስፋልት መንገድ ነው፡፡በዚህ የመንገድ ሽፋን የተሳሰሩ የትግራይ ቀበሌዎች በምናይበት ጊዜ በእቅዱ መጀመርያ በትግራይ ክልል የነበሩ ቀበሌዎች 712 ሲሆኑ ከነዚህ 585 (82.%) ቀበሌዎች ክረምት ከበጋ በሚያገናኝ መንገድ እንዲተሳሰሩ ተደርጓል፡፡የተቀሩት ቀበሌዎችም በሁለተኛው የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድ ጊዜ እንዲተሳሰሩ ትኩረት ተደርጎበት እየተሰራ ይገኛል፡፡ የመንገድ ተደራሽነት በ2002 ዓ.ም. 56 ኪ.ሜ በ1,000 ሜትር ስኴር የነበረ ሲሆን በ2007 ዓ.ም መጨረሻ 117.4 ኪ.ሜ.በ 1,000 ሜትር ስኴር ደርሷል፡፡በዚህ መሰረት አንድ ሰው ክረምት ከበጋ ወደሚያስኬድ መንገድ ለመድረስ እስከ 2002 ዓ.ም. 6.22 ኪ.ሜ. መጓዝ ይጠበቅበት የነበረ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ወደ 2.9 ኪ.ሜ. ቀንሷል፡፡የባቡር መንገድ መሰረተ-ልማትም ከመቐለ-ሃራገበያ-አዋሽ-ጅቡቲ የባቡር ሃዲድ ዝርጋታ ስራዎች በመካሄድ ላይ ሲሆን ይህ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ ወደ ስራ ሲገባ የገቢና ወጪ እቃዎች በብዛትና በአነስተኛ ዋጋ በቀላሉ እዲወጡና እንዲገቡ በማድረግ ለኢኮኖሚያዊ እድገት የላቀ አስተዋፅኦ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡አዲስ መስመር የህንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን ስራዎች ስንመለከት በዚህ ዋና የስራ ሂደት የተሰሩ ስራዎችን ከ 2003 እስከ 2008 ዓ/ም መጨረሻ ባሉት ጊዜያት በመንግስት፣ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችና በህዝብ ተሳትፎ ከ2.8 ቢልዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ 4,571 ማህበራዊና ኢኮኖምያዊ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ተገንብተው ወደ አገልግሎት ተሸጋግሯል፡፡ከላይ የተጠቀሱት ፕሮጀክቶች ለመገንባት የክልሉ መንግስት የአንበሳው ድርሻ የሚወስድ ሲሆን በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ተቋማትም በልማት ስራው የበኩላቸውን ሚና እየተጫወቱ ነው፡፡ ለምሳሌ ያህል የትግራይ የመልሶ ማቋቋም ድርጅት (EFFORT) ከ120 ሚልዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶችና የቴክኒክና ሞያ ማሰልጠኛ ተቋማትን በመገንባት ከፍተኛ ኣስተዋፅኦ ኣድርጓል፡፡ባለፈው 7 ዓመታት ለ294,035 ወገኖች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ እድል ተፈጥሯል፡፡ከነዚህ 46.2% ሴቶች ናቸው፡፡ በትራስፖርት አገልግሎትና የመነሃርያ አስተዳደር የስራ ሂደትም የክልላችን የመንገድ ትራንስፖርት 90 % የህዝብ እንቅስቃሴና 95 %የገቢና ወጪ እቃዎች የሚንቀሳቀሱበት ዘርፍ ነው፡፡በዚህም በክልሉ 270 የትራንስፖርት መስመር የተፈጠረ ሲሆን በ2009 ዓ.ም ብቻ 52,958,946 የሚሆን ህዝብ ከቦታ ቦታ በማጓጓዝ የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡እንዲሁም በአሽከርካሪዎች ተሽከርካሪዎች ብቃት ማረጋገጫ የስራ ሂደት ከ2003 ዓ.ም እስከ ጉንበት 2009 ዓ.ም ባሉት አመታት ለ90,480 ተሽከርካሪዎች ዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ዓመታዊ ምርመራ የተከናወነ ሲሆን ለ23,071 ተሽከርካሪዎች ብቃታቸውን በማረጋገጥ አዲስ የሰሌዳ ቁጥር በመስጠት ወደ አገልግሎት እንዲገቡ ተደረጓል፡፡ከዚሁ በተጨማሪ 1,666 ሴቶች የሚገኙበት ለ59,212 ወገኖች የፅሁፍና የተግባር ፈተና በመስጠትና ብቃታቸው በማረጋገጥ አዲስ መንጃ ፍቃድ ተሰጥቷል፡፡ በአጠቃላይ የኮንስትራክሽን፣ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ከመጀመርያው የእድገትና የትራንሰፎርሜሽን እቅድ ጀምሮ እስከ አሁን ባለው የአፈፃፅም ሁኔታ ማየት የሚቻለው አፈፃፀሙ ከአመት አመት እያደገና እየጎለበተ የመጣ መሆኑ፤ እቅዶቹን በተደራጀ ልማታዊ ሰራዊት በማስፈፀም ረገድ ዓበይት ለውጦችን እያስመዘገበ እየሄደ ያለ ሴክተር መሆኑን መገንዘብ ይቻላል፡፡ በመሆኑም እስካሁን ያስመዘገብናቸው ጥንካሬዎች በመያዝና በማስፋት፣ በአፈፃፀማችን ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን ደግሞ በተደራጀ እንቅስቃሴ በማስተካከል ከሰራን በሁለተኛው የእድገትና የትራንፎርሜሽን ዘመን የታቀደውን እቅድ ያለ ጥርጥር ተፈፃሚ እንደሚሆን የሚያመለክት ነው፡፡

    034 440 6425
  • የትግራይ ክልል ሴቶች ጉዳይ ቢሮ

    የክልላችን ሴቶች ከድህነትና ኋላቀርነት እንዲላቀቁ ፣በልማትና በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ንቁ ተሳታፊና ተጠቃሚ ለማድረግ ሃገራዊ ፖሊሲ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል። በዚህም በርካታ የክልላችን ሴቶች ለሌሎች ኣከባቢዎች ኣርኣያ የሚሆን ስራ ሰርተው ለሽልማት እየበቁ ናቸው። ለምሳሌ ያህል በገጠሪቱ የክልላችን አካባቢዎች የሚኖሩ ሴቶች የመሬት ባለቤትነታቸው ተረጋግጦ በመስኖ በመኸር እርሻ ግብኣቶችን ተጠቅመው ገበያ ተኮር ምርቶች በማፍራት ላይ ናቸው። እንዲሁም የተለያዩ እንስሳት በማድለብና በማርባት ተጠቃሚ እየሆኑ ናቸው። በከተማ የሚኖሩ የክልላችን ሴቶችም በተመሳሳይ በጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ ተቋማት ተደራጅተው ፈጣን እድገት በሚያመጡ ዘርፎች ተሰማርተው ኑሮአቸው እየመሩ ነው። የሴቶች ማህበራዊ ልማት ተጠቃሚነት ሲታይ የክልላችን ሴቶች የቅድመ ወሊድና ድህረ ወሊድ ክትትልና ኣገልግሎት እንዲያገኙና በጤና ተቋማት እንዲወልዱ ቢሮው ከሌሎች ይገባኛል ባይ ተቋማት በመቀናጀት በተሰራው ስራ የእናቶችና ህፃናት ሞት ትርጉም ባለው መልኩ መቀነስ ተችሏል። በትምህርት ዘርፍም ሁሉም ሰባት አመት የሞላቸው ህፃናት ትምህርት ቤት ተመዝግበው እንዲማሩና ትምህርታቸው እንዳያቋርጡ፣ የመደበኛ ትምህርት ያላገኙ እናቶች የተቀናጀ ተግባር ተኮር ትምህርት እየተማሩ ሁለንተናዊ ኣቅማቸው እያጎለበቱ ናቸው። የሴቶች የአመራር ሚና እንዲጎለብት በተሰራው ስራ በኣብዛኛው የአመራር ደረጃዎች የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ ተችለዋል። በአጠቃላይ እስከ አሁን በተሰራው ስራ በርካታ ስኬቶች የተገኙ ሆነው በየጊዜው የምናገኛቸው የሴቶች ምርጥ ተሞክሮዎች በማስፋት፣ ክፍተቶች በማረም ቀጣዩ ዓመት (2010) የሴቶች እኩል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጠናከረ ስራ እንደምንሰራ እየገለፅን የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ሁሉም ባለድርሻ ኣካላት የራሳቸው ሚና እንዲወጡ በዚህ ኣጋጣሚ መልእክታችን እናስተላልፋለን።

    034 441 0625
  • በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የከተማ ልማት፣ንግድና ኢንዱሰትሪ ቢሮ

    ተልዕኮ በከተሞች የልማት ሰራዊት መገንባት ፣ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ማጠናከር፣ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ፣ንግድና ኢንቨስትምንት ማስፋፋት ፣ፍትሐዊ የመሬት አስተዳደር ማረጋገጥ፣አገልግሎትና መሰረተ ልማት በጥራትና በመጠን ማስፋፋት፣የተስተካከለና ዘላቂ ከትመት ማረጋገጥ፣ከተሞቻችን በሚመጣዊ መዋቅራዊ ለውጥ የመሪነት ሚናቸውን እንዲወጡ ማድረግ ራዕይ በ2017 ከተሞቻችን ዲሞክራሲና መልካም አስተዳደር የተረጋገጠላቸው፣ለነዋሪዎቻቸው ምቹ፣ የኢንዱስትሪ ማዕከልና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ከተሞች ሆነው ማየት የጋራ ዕሴቶች • ድህነትና ኪራይ ሰብሳቢነት እንጠየፋለን • ሕዝባዊነትና አገልጋይነትን እንላበሳለን • ተቋማዊ ዲሞክራሲያዊና ልማታዊ ስርዓታችን እናጠናክራለን • ለተሳትፎ ከፍተኛ ክብር እንሰጣለን • ወዳጅነት፣አገልጋይነትና ተወዳዳሪነት እናምናለን • እየሰራን እንማራለን እየተማርን እንሰራለን • ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በማጠናከር ዕድገታችን እንደሚፋጠን እናምናለን

    034 441 5957