ሽሬ ከተማ አስተዳደር
ሽሬ እንዳስላሴ ከተማ የምትገኘው በትግራይ ክልላዊ መንግሥት በሰሜን ምዕራብ ትግራይ ዞን፣ ከአዲስ አበባ በ 1087 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ነው፡፡ አስትሮኖሚያዊ መገኛ ቦታዋ 14006’ ሰሜን ላቲቲውድ እና 38017’00.87” ምስራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡ ሽሬ እንዳስላሴ በክልሉ ከሚገኙ የሪፎርም ከተሞች አንዷ ስትሆን፣ የከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤትና የቀበሌ አስተዳደር አሏት፡፡ ከተማዋ የተቀናጀ ልማት ፕላን አላት፡፡