Search results for - assosa

  • የቤ/ጉ/ክ/መ/የማዕድን ሃብት ልማት ኤጀንሲ

    Governmental Organizations

    የኤጀንሲው ዓላማዎች፡- ኤጀንሲው በዚህ ደንብ መሰረት የሚከተሉት ዓላማዎች አሉት ፡፡ 1. በክልሉ ውስጥ የሚገኙት የማዕድን ሀብቶች ለምቶ ለኢኮኖሚው የበኩላቸውን አስተዋፆ የሚያበረክቱበትን እና ከድህነት ለመውጣት የሚደረገውን ጥረት የሚያግዙበትን ሁኔታ ማመቻቸት ፣ 2. የክልሉ የማዕድን ሀብት ያለ አግባብ እንዳይባክን ፣በልማቱ ወቅት አካባቢው እንዳይበከል እና እንዳይጎዳ አስፈላጊውን ቁጥጥር ማካሄድ፣መጠበቅ እና ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ፣ 3. የክልሉን የማዕድን ሃብት ሥርዓትና ዘላቅነት ባለዉ ሁኔታ መልማቱን ማረጋገጥ ፣ 4. የማዕድን ሀብት ልማትን በማስፋፋትና በማሻሻል በክልሉ የሶሽዮ ኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ለውጥ ማምጣት /አስተዋጽኦ/ ማድረግ፡፡

    057 775 0715
  • የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት

    Governmental Organizations

    ተልዕኮ በክልሉ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች የሚጠቀሙባቸውን ተመሳሳይ ዕቃዎች እና ክልሎች ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ያላቸውን ግዥዎች መፈጸም፣ ቀልጣፋና ውጤታማ የንብረት ማስወገድ አገልግሎት መስጠት፣ እንዲሁም ለመንግስት የልማት ድርጅቶች ለግሉ ዘርፍ ጭምር የግዥ እገዛ ማድረግ፣ ራዕይ በክልሉ ውስጥ የላቀና ተመራጭ የግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ተቋም መሆን፤ እሴቶች ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው አገልግሎት፣ አድሎን ማስወገድ በቅንነትና በታማኝነት ህዝብን ማገልገል የቡድን ስራን የመስራት ባህል፣ መማማርና ለመለወጥ ተነሳሽነት እናሰፍናለን የሥራ ሠዓት ማክበር ባህላችን ይሆናል ውጤት ለማስመዝገብ በቁርጠኝነት እንሠራለን የሕዝብ አገልጋይነት ባህል እናዳብራለን የተገልጋዮችን እርካታ ማዕከል ያደረገ አገልግሎት እንሠጣለን

    057 775 2952
  • የቤ/ጉ/ክ/መንግስት የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ

    Governmental Organizations

    ኤጀንሲው ተልዕኮ /MISSION/ 1. ስለ ኩነቶች ምዝገባ አገራዊና ክልላዊ ፋይዳ ህብረተሰቡ ያለውን ግንዛቤ በማሳደግ፣ የኩነቶች መረጃ በመልካም ፈቃደኝነት እና ተነሳሽነት የማስመዝገብ ባህልን ማጎልበት፣ 2. ዘመናዊ የአሰራር ስርዓትን በመጠቀም ደህንነቱ የተረጋገጠ የኩነቶች መረጃ በብቃትና በጥራት በመሰብሰብ ለፖሊሲ ቀረጻ፣ ለአገራዊ ስትራቴጂ አቅጣጫ እና ለማህበራዊ አገልግሎት ጥቅም እንዲውል ማድረግ፣ 3. በጥናትና ምርምር አዳዲስ የአሰራር ስልት በመቀየስ በአገር አቀፍ ደረጃ ወጥ እና ዘመናዊ የመረጃ ቅብብሎሽ ስርዓት መገንባት ናቸው፡፡ የኤጀንሲው ዕሴቶች /Values/ ለዜጎች ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ተጠቃሚነት፣ የበላይነት እና ተጠያቂነት የኩነቶች ምዝገባ ዋነኛ የመረጃ ምንጭ ሆኖ በክልላችን ማየት፣ የሕብረተሰቡን መረጃ ደህንነት መጠበቅ፣ • አገልጋይነት እና ለሕዝብ ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ መስጠት፣ • ለሕዝብ ተጠያቂ መሆን፣• ሚስጥር ጠባቂነት፣ • በቡድን መስራት፣ • ሙያና ክህሎትን ለተጨባጭ ውጤት መጠቀም፣ • ጤናማና ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር፣ • የሴቶችን ተሳትፎ ማረጋገጥ፣ የምዝገባ ጊዜ 1. ከልደት በስተቀር ማንኛውም ወሳኝ ኩነት ሊያዘገይ የሚያስችል በቂ ምክንያት ከሌለ በስተቀር በ30 ቀናት ውስጥ መመዝገብ አለበት፡፡ 2. ማንኛውም ልደት ሊያዘገይ የሚያስችል በቂ ምክንያት ከሌለ በስተቀር በ90 ቀናት ውስጥ መመዝገብ አለበት፡፡ 3. የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ከላይ በተራ ቁጥር 1 እና 2 በተደነገው የጊዜ ገደብ ውስጥ ያልተፈጸመ እንደሆነ አስመዝጋቢው የዘገየበትን ምክንያት በማስረጃ ማስደገፍ አለበት፡፡

    057 875 9207
  • በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት የአስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ

    Governmental Organizations

    ተልዕኮ በክልሉ ውስጥ ያሉትን የህግ አስከባሪ አካላትን በማስተባበርና የመፈፀም አቅማቸዉን በማጐልበት በክልሉም ሆነ በድንበር አካባቢ ሊነሱ የሚችሉትን አለመግባባቶች በሠላማዊ መንገድ በመፍታትና ህግና ስርዓት በማስከበር፣የህብረተሰቡን ሠላምና ደህንነት ማስጠበቅ፣ ራዕይ በ2017 በክልሉ ውስጥ ህግና ስርዓት ተከብሮ የህብረተሰቡ ሠላም በአስተማማኝ ሁኔታ ሰፍኖና ደህንነቱ ተጠብቆ ማየት፡ ሴቶች * የህብረተሰቡን ፀጥታ፣ ሠላምና ደህንነት ማስጠበቅ ተግባራችን ነው፣ * ለሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች መከበር ቅድሚያ እንሰጣለን፣ * ህግን በማክበርና በማስከበር ሃላፊነታችንን እንወጣለን፣ * ግልፀኝነትና ተጠያቂነት ያለው አሰራርን እንዘረጋለን፣ * ተግባርና ሃላፊነታችንን አውቀን በቁርጠኝነት እንተጋለን፣ * አሳታፊነት መርሃችን ነው፣ * ምስጢር መጠበቅ ቃልኪዳናችን ነው፣ * ፍትሃዊነትና ታማኝነት መለያችን ነው፣ * እውቀትና መረጃ መሳሪያችን ናቸው፣

    057 275 1834
  • በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት አሶሳ አፈር ምርመራ ላቦራቶሪ ማዕከል

    Governmental Organizations

    ተልዕኮ የአርሶ አደሩ ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር የአሲዳማ አፈር አያያዝና አጠቃቀምን በማሻሻል የግብዓት አጠቃቀም ኢኮኖሚያዊና በምርመራ ዉጤት ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ማድረግና ብዛት ያለዉ ምርት እንዲያመርት በማስቻል የምግብ ዋስትናዉን በአስተማማኝነት ከማረጋገጥ ባሻገር ትርፍ አምራች እንዲሆን ማስቻል፡፡ ራዕይ ክልሉ በ2012 አርሶ አደሩን ከኋላ ቀር የግብርና አሠራር ተላቆ የአፈር ለምነቱ ተጠብቆ ምርታማነቱን አድጎ ማየት፡፡ እሴቶች • የህዝብ ተሣትፎና ተጠቃሚነትን እዲረጋገጥ እናደርጋለን

    057 775 0989
  • ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የአሶሳ ዞን አስተዳደር

    Governmental Organizations

    አሶሳ ዞን ጥሩ ውሃ እና እንደ ወርቅ, ዕጣን ከዕብነ በረድም እንደ ውድ የተፈጥሮ ሀብቶች ጋር የአየር ሁኔታ አለው. በተጨማሪም ማንጎ እና ከቀርከሃ ይታወቃል. አሶሳ ዞን የኤሌክትሪክ ኃይል, የስልክ, የውሃ እና የመንገድ 24 ሰዓት መዳረሻ አለው.

    057 775 0028
  • በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ

    P.O.Box 64
    Governmental Organizations

    ቢሮው ትምህርት ቤቶችን በመገንባት በክልሉ በሁሉም ቦታ ለማስፋፋት እየሰራ ቢሆንም የሚፈለገውን ያህል ተደራሽ ለማድረግ አልተቻለም፡፡ በዚህም መሰረት በተለይም በክልሉ ጥራቱ የተጠበቀ ትምህርት ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ ወደ ክልሉ በመምጣት በቅድመ መደበኛ ፣ በመጀመሪያ ደረጃና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን መክፈት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች ተገቢውን ደረጃ አሟልተው ከተገኙ ቢሮው እንደሚያበረታታ በዚህ አጋጣሚ ያሳውቃል፡፡

    057 775 1095
  • Benishangul Gumuz Regional State Education Bureau Technical & Vocational Education & Training Division Assosa Poly Technique College

    276
    Governmental Organizations

    በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኤጀንሲ የአሶሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

    057 775 0299
  • የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የአካባቢ ጥበቃ መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ

    Governmental Organizations

    ክልሉ የተፈጥሮ ሀብት መመናመንን፣ የመሬት መጐሣቆልን እና የአካባቢ ብክለትን ተከላክሎ የመሬት ምርታማነትን በመጠበቅ የቀጣዩን ትውልድ የመወሰንና የመጠቀም መብት ሣይጋፋ ለአሁኑ ትውልድ የተሻለ ጥቅም እንዲሰጥ በጥናት ላይ የተመሰረተ ዘላቂና ህጋዊ የአካባቢ ጥበቃ፣ መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ሥርዓት ማሰፈን፡፡ ለክልሉ አካባቢ ደንና፣ መሬት አስተዳደ ቢሮ በአዋጅ ቁጥር 94/2003 ከክልሉ መንግስት በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት አለዉ

    057 775 1292