ቶሚ ኢንተርናሽናል ሆቴል
ሆቴላችን የእርስዎን እንግዶች በተደጋጋሚ ጊዜ እና ሰዓት እንዲመለሱ ማበረታታት, በተቻለ መጠን ምቾት መቆየት የላቀ ጥረት ያደርጋል
ሆቴላችን የእርስዎን እንግዶች በተደጋጋሚ ጊዜ እና ሰዓት እንዲመለሱ ማበረታታት, በተቻለ መጠን ምቾት መቆየት የላቀ ጥረት ያደርጋል
ራዕይ ከተማችን እስከ 2012 ዓ/ም በመሠረተ ልማት የተሟላች እንዲትሆንና የንግድ ማዕከልና የቱሪዠም መደረሻ ማድረግ ነው ተልዕኮ በየትኛውም አቅጣጫ መልካም አስተዳደር ለመስፋንና የፈጠንና መሠራተ ልማቶችን ተግባራዊ ማድራግ ኡኬ ከተማ አስተዳደር በ1999 ተመስርቶ በ2/11/1999 ህጋዊ ሰውነት ያገኘች ናት፡፡ የኡኬ ከተማ አስተዳደር በኦሮሚያ ክልል በቀንድ ከብቶች ገበያ በሁለተኛ ደረጀ ላይ ትገኛለች፡፡